እንኳን ደህና መጡ!
እኛ ክርስቶስን በቃል እና በተግባር የሚያከብር እውነተኛ የአማኞች ማህበር ለመሆን የምንሻ ህብረት ነን፡፡ ምንም ያህል እንኳን ፍጹማን ሰዎች ባንሆንም፣ እንደማህበር በቅድስና ሂደት ላይ እንዳለን እና ይህ ደግሞ አጽንኦት ሊሰጠው የሚገባ ነገር እንደሆነ እናምናለን፡፡ ስለዚህም ቃሉን ለማጥናት፣ ለጸሎት፣ ለሕብረት እና ያለንን ለማካፈል እንተጋለን፡፡
ቤተክርስቲያን ለወደቀው የሰው ልጅ ብቸኛው ተስፋ የሆነውን የወንጌል መልዕክት ባለዐደራ እንደሆነች እምነታችን ነው፡፡ ሰዎች ድነትን የሚያገኙትም ሆነ ከእግዚአብሔር ጋር ህብረት ሊኖራቸው የሚችለው በእዚህ እውነት ነው፡፡ ስለዚህም ይህንን የምስራች በቻለችው መንገድ እና አቅም ማድረስ እና ሰዎችን የክርስቶስ ደቀ መዝሙር ማድረግ ተልዕኮዋ ነው፡፡
የአገልግሎት ሰዓት
እሁድ ጠዋት 4:00-6:30
አድራሻ:- መካኒሳ ቆሬ ኮንዶሚኒየም አደባባይ፣ የኢትዮጵያ መከላከያ ጦርነት ኮሌጅ ፊት ለፊት
ስልክ ቁጥር +251901777774/75
የኢሜል አድራሻ:- Info@livingwayethiopia.org
livingwayethiopia@gmail.com
ፖስታ ቁጥር: 4478
ሐሙስ ማታ ከ11፡30-1፡30
አድራሻ:- መካኒሳ ቆሬ ኮንዶሚኒየም አደባባይ፣ የኢትዮጵያ መከላከያ ጦርነት ኮሌጅ ፊት ለፊት
ስልክ ቁጥር +251901777774/75
የኢሜል አድራሻ:- Info@livingwayethiopia.org
livingwayethiopia@gmail.com
ፖስታ ቁጥር: 4478
ዝግጅቶች
ቤተክርስቲያናችን